AM/Prabhupada 0089 - የክርሽና ነፀብራቅ የሁሉም ነገር መነሻ ነው፡፡

The printable version is no longer supported and may have rendering errors. Please update your browser bookmarks and please use the default browser print function instead.


Lecture on BG 4.24 -- August 4, 1976, New Mayapur (French farm)

ፈረንሳዊ ድቮቲ:ክርሽና እኔ እነርሱ ውስጥ አይደለሁም ሲል ምን ማለቱ ነው? ፕራብሁፓድ:“ምን አልክ?” "እኔ በእነርሱ የለሁም" ምክንያቱም አንተ ለማየት ስለማትችል ነው: ክርሽና እዛ አለ:ነገር ግን:አንተ ልታየው አትችልም:ይህም በመንፈስ የበለፀግህ ስላልሆንክ ነው: ሌላው ምሳሌ ደግሞ:የፀሃይ ሙቀቱ እዚህ አለ: ሁሉም ሰው ሙቀቱ ይሰማዋል:ነገር ግን ፀሃይ እዚህ አለች ማለት አይደለም: ግልጽ ነው?ፀሃይ እዚህ አለች ማለት: ፀሃይ እዚህ አለች ማለት ነው: ፀሃይ ላይ ተቀምጠህ ከሆነ:ፀሃይን ይዣታለሁ ማለት አትችልም: ፀሃይ የፀሃይ ብርሃን አለው:ነገር ግን የፀሃይ ብርሃን ሙሉ ፀሃይ የለውም: ያለ ፀሃይ የፀሃይ ብርሃን ሊኖር አይችልም:ይህም ማለት ብርሃን ፀሃይ ነው ማለት አይደለም: ነገር ግን ብርሃንን ፀሃይ ማለት ይቻላል: ይህ “አቺንትያ ብሄዳ ብሄዳ ” ይባላል:በአንድ ግዜ አንድም ልዩም: ፀሀይ ስታንፀባርቅ:የፀሀይን መውጣት ታረጋግጣላችሁ: እንደዚሁም ሁሉ:ወደ ፀሀይ ፕላኔት መግባት የምትችሉም ከሆነ:የፀሀይን አምላክ ማግኘትም ትችላላችሁ: የፀሀይ ጨረርም: የሚመጣው ከዚሁ በፀሀይ ውስጥ ከሚኖረው ነዋሪ አምላክ የገላ ጨረር ነው: ይህም በብራህማ ሰሚታ ተገልጿል:“ያስያ ፕራብሃ ፕራብሃቫቶ ጃጋድ አንዳ ኮቲ” (ብሰ 5 40) ይህም በክርሽና ተወካይነት ነው: የክርሽናንም ነፀብራቅ አይታችኋል:እርሱም የሁሉም መነሾ ነው: ከዚህም ትስፋፍቶ የሚገው ነፀብራቅ:ብራህማጆይቲ ይባላል:በዚህም ብራህማጆይቲ: የተለያዩ መንፈሳዊ ፕላኔቶች እና አለማዊ ፕላኔቶች ተፈጥረዋል: እያንዳንዱም ፕላኔቶች የተለያዩ ፍጥረታት አሏቸው: እነዚህ ፍጥረቶች ከዚህ ነፀብራቅ ተፈጥረዋል:የነፀብራቁ መነሻ ደግሞ ክርሽና ነው: