AM/Prabhupada 0139 - ይህም መንፈሳዊ ግኑኝነት ነው፡፡

Revision as of 06:05, 29 November 2017 by Sahadeva (talk | contribs) (Text replacement - "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->" to "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->")
(diff) ← Older revision | Latest revision (diff) | Newer revision → (diff)


Lecture on SB 3.25.38 -- Bombay, December 7, 1974

ክርሽናን ከወደድን:አለማዊ ነገሮች ሁሉ አያሳስቱንም ማለት ነውን? ወይ እንደ አለቃህ ትወደዋለህ በዚህ አለማዊ ላይ ያለ አለቃ:እስከ አገለገላችሁት ድረስ:ደስተኛ ነው: ሰራተኛውም ደሞዝ እስከተከፈለው ድረስ:ደስተኛ ነው: በመንፈሳዊ አለም ግን:እንደዚህ አይነት ቅንብር የለም: በተለያየ ምክንያት ለማገልገል ካልቻልክ:አለቃህ ደስተኛነቱ አያቆምም አገልጋዩም:አለቃው ባይከፍለው:ቅሬታ የለውም: ይህ አንድነት እና ፍጹም የሆነ ግኑኝነት ነው: ለዚህም ምሳሌ አለን: በዚህ ድርጅታችን ውስጥ:ብዙ ተማሪዎች አሉን: የምንከፍለው ነገር ግን የለንም:እነርሱም የተፈለገውን ስራ ሁሉ ይሰራሉ: ይህ የመንፈሳዊ:ዝምድና ነው: አንዴ:ጃዋሃርላል ኔህሩ ለንደን ተቀምጦ ነበር: አባቱም ሞቲላል ኔህሩ 300 ሩፒ ሰራተኛ እንዲቀጥርበት ሰጥቶት ነበረ: አንድ ግዜም ፓንዲታ ወደ ለንደን ሲመጣ:ሰራተኛ እንደ አልተቀመጠ ተረዳ: ፓንዲታም ሰራተኛው የታለ ብሎ ጠየቀው: እርሱም እንዲህ መለሰ:“ሰራተኛ ምን ያደርግልኛል?ሰራ የለም:ሁሉን እኔ ራሴ እሰራዋለሁ” ብሎ መለሰለት: እርሱም እንዲህ አለው:“አይደለም:እኔ የፈለግሁት የእንግሊዝ ሰው አገልጋይህ እንዲሆን ነው” ስለዚህም መክፈል ጀመረ ማለት ነው:ይህም ምሳሌ ነው: እኔ ግን በመቶ እና በሺህ የሚቆጠሩ አገልጋዮች አሉኝ:ነገር ግን የምከፍለው የለኝም: ይህ የመንፈሳዊ ዝምድና ነው: የሚያገለግሉትም ስለሚከፈላቸው አየደለም:ምን የምከፍለው አለና ነው? እኔ ድሃ ህንዳዊ ነኝ: ምን መክፈል እችላለሁ?ነገር ግን አገልጋዩ በመንፈሳዊ ፍቅር የተነሳ ያገለግላል: እኔም ያለ ደሞዝ አስተምራቸዋለሁ:ይህ መንፈሳዊ ነው: “ፑናሽያ ፑርናም አዳያ (ኢሾ ጥቅሶች) ሁሉም ነገር ሙሉ ነው: ስለዚህም ክርሽናን:እንደ ልጃችሁ:እንደ ጓደኛ:እንደ አፍቃሪ አድርጋችሁ ብትቀበሉት:ልትታለሉ አትችሉም: ክርሽናን ለመቀበል ሞክሩ: ይህንን ሃሰታዊ እና ምትሃታዊ:አገልጋይ:ልጅ:አባት ወይንም ፍቅረኛን ተውት:ልትታለሉ ስለምትችሉ: