AM/Prabhupada 0199 - እነዚህ ተንኮለኛ አስተያተት ሰጪዎች ክርሽናን ለማራቅ ይሞክራሉ፡፡

Revision as of 12:59, 8 June 2018 by Vanibot (talk | contribs) (Vanibot #0019: LinkReviser - Revised links and redirected them to the de facto address when redirect exists)
(diff) ← Older revision | Latest revision (diff) | Newer revision → (diff)


Lecture on BG 13.8-12 -- Bombay, September 30, 1973

እውቀት ፊሎሶፊ ከሌለው ስሜታዊ ነው: ፊሎሶፊ ደግሞ:የሃይማኖታዊ አቀራረብ ከሌለው የአእምሮ ግምት ሁኖ ይቀራል: እነዚህ ሁለቱ ሳይያያዙ በአለም ላይ እየተካሄዱ ነው: ብዙ የሃይማኖት ድርጅቶች አሉ:ነገርግን ፍልስፍና የላቸውም: ስለዚህ እነዚህ የሃይማኖት ድርጅቶች: ለአሁኑ ለተማረው ሰው የሚስቡ አይደሉም: ክርስቲያን:እስላም: ሂንዱ ቢሆኑም መከተል እያቆሙ ነው: እነዚህም ሰዎች የሃይማኖት ፎርማሊቲ:ስርአቶችን ብቻ አይፈልጉም: በፍልስፍና አንፃር ሁሉንም ነገር ማወቅ ይፈልጋሉ: ይህም ብሃገቨድ ጊታ ነው:ብሃገቨድ ጊታ በክርሽና ብሃክቲ የተመሰረተ ፍልስፍና ነው: ብሃገቨድ ጊታ ማለት:ክርሽና ብሃክቲ:የፍቅር መንፈሳዊ አገልግሎት:የክርሽና ንቃት ማለት ነው:ይህ ብሃገቨድ ጊታ ነው: የብሃገቨድ ጊታ ትምህርትም:“ማን ማና ብሃቫ ማድ ብሃክቶ ማድ ያጂ ማም ናማስኩሩ:(ብጊ 18 65) ይህ ብሃገቨድ ጊታ ነው:”ሁልግዜ አስታውሰኝ“ ክርሽና ንቃት ንፁህ እና ቀላል ነው: ”ማን ማና ብሃቫ ማድ ብሃክቶ ማድ ያጂ ማም ናማስኩሩ (ብጊ18 65) በሁሉም ቦታ ላይ: ክርሽና ስለ እርሱ አንደበት: በደንብ ገልጾልናል: “አሀም አዲር ሂ ዴቫናም (ብጊ 10 2) ”እኔ የመላእክቶች ሁሉ መነሻ ነኝ“ ”ማታህ ፓራታራም ናንያት ኪንቺድ አስቲ ድሃናንጃያ" (ብጊ 7 7) "አሀም ሳርቫስያ ፕራብሃቮ ማታህ ሳርቫም ፕራቫርታቴ ኢቲ ማትቫ ብሃጃንቴ ማም ቡድሃ ብሃቫ ሳማንቪታሃ" (BG 10.8)(ብጊ 10 8) ሁሉም ነገር ተሰጥቷል: ”ሳርቫ ድሃርማን ፓሪትያጅያ ማም ኤካም (ብጊ 18 66) ማም አሃም “እኔ” ማለት ነው: እንደዚሁም ሁሉ በእያንዳንዱ ምእራፍ:በእያንዳንዱ ጥቅስ:ክርሽና “እኔ” ብሎ ተናግሯል “ማዪ አሳክታ ማናህ ፓርትሃ ዮጋም ዩንጃን ማድ አሽራያሃ” “ማያ አሳክታ ማለት “ለእኔ በጣም ቅርበት ያለው ማለት ነው” አሳክታ ማናህ “አእምሮው ከእኔ የማይለይ”:ይህም ዮጋ ማለት ነው: “ዮጊናም አፒ ሳርቬሻም ማድ ጋቴናንታራትማና:ማድ ጋታ” እንደገና “ማት” ተጠቅሷል:(ብጊ 6 47) ”ማድ ጋተናንታራትማና ሽራድሃቫን ብሃጃቴ ዮ ማም ሳ ሜ ዩክታታሞ ማታሃ“ ስለዚህ ሁሉም ነገር:ተተኩሮበታል:ክርሽና:ነገር ግን እነዚህ ተንኮለኛ ገለጻ ሰጪዎች ክርሽናን እየቀነሱ ይገኛሉ: ይህም ተንኮለኛነት:በህንድ አገር ብዙ ችግር አምጥቶአል: እነዚህ ተንኮለኛ:ገለጻ ሰጪዎች:ክርሽናን ለማስወገድ ይፈልጋሉ: ስለዚህም ይህ የእኛ የክርሽና እንቅስቃሴ ማህበር የተቋቋመው እነዚህን ተንኮለኞች ለመቋቋም ነው: ይህ መቋቋም ነው:“ክርሽናን ያለ ክርሽና መፍጠር ትችላላሁን? ይህ ስሜት አይሰጥም”