AM/Prabhupada 0341 - አንድ አዋቂ የሆነ ሰው ይህንን የክርሽናን ንቃት ይከታተላል፡፡

The printable version is no longer supported and may have rendering errors. Please update your browser bookmarks and please use the default browser print function instead.


Lecture on BG 9.1 -- Melbourne, June 29, 1974

ፕራብሁፓድ:“ህምምም” ማድሁድቪሳ:ክርሽና ለአርጁና የገለጸለት እውቀት ምንድን ነው? አዎን:ክርሽና እንዲህ ጠየቀ:“አንተ ተንኮለኛ:ሙሉ ልቦናህን ለእኔ ስጥ” እናንተ ሁሉ ተንኮለኞች ናችሁ:ለክርሽናም ልቦናችሁን ሁሉ መስጠት አለባችሁ:እንደዚሁም ሁሉ ህይዋታችሁ ይተሳካ ይሆናል: የክርሽና :የነጠረው ትእዛዙ ይኅው ነው: “ሳርቫ ድሀርማ ፓሪትያጃ ማም ኤካም ሻራናም ቭራጃ”(ብጊ18 66) ክርሽና የሰጠውም ትእዛዝ ለአርጁና ብቻ አይደለም:የሰጠው ትእዛዝ ለሁላችንም:ተንኮለኞች ነው: እንዲህም ይላል:“እናንተ እራሳችሁን ለማስደሰት:ብዙ ነገር እየፈጠራችሁ ነው:በዚህም ልትደሰቱ አትችሉም:ይህ የተረጋገጠ ነው:” ”ነገር ግን ለእኔ ሙሉ ልቦናችሁን ከሰጣችሁ:እኔ ላስደስታችሁ እችላለሁ“:ይህ የክርሽና ንቃት ነው:አንድ መስመር: ስለዚህም:አዋቂ የሆነ ሰው ሁሉ:ይህንን መመሪያ ይከተላል: እንዲህም ይላል:“እራሴን ለማስደሰት በጣም ጥሬ ነበር:ነገር ግን ሁሉም ወድቋል” “አሁን ለክርሽና ሙሉ ልቦናዬን መስጠት አለብኝ” ይህ ነው የሚፈለገው: