AM/Prabhupada 0355 - የምንገረው ነገር ሁሉ አብዮታዊ ለውጥ የሚያመጣ ነው፡፡: Difference between revisions
Visnu Murti (talk | contribs) (Created page with "<!-- BEGIN CATEGORY LIST --> Category:1080 Amharic Pages with Videos Category:Prabhupada 0355 - in all Languages Category:AM-Quotes - 1973 Category:AM-Quotes - L...") |
m (Text replacement - "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->" to "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->") |
||
Line 6: | Line 6: | ||
[[Category:AM-Quotes - in Sweden]] | [[Category:AM-Quotes - in Sweden]] | ||
<!-- END CATEGORY LIST --> | <!-- END CATEGORY LIST --> | ||
<!-- BEGIN NAVIGATION BAR -- DO NOT EDIT OR REMOVE --> | |||
{{1080 videos navigation - All Languages|Amharic|AM/Prabhupada 0350 - ጥረታችንም ሁሉ የሰው ልጅ ክርሽናን ለማየት እንዲችሉ ለማድረግ ነው፡፡|0350|AM/Prabhupada 0356 - የምንናገረው ሁሉ በሀሳባዊ ግምታችን የተፈጠረ ሳይሆን ስልጣን ካላቸው ሻስትራዎች ወይንም ስነፅሁፎች ነው፡|0356}} | |||
<!-- END NAVIGATION BAR --> | |||
<!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK--> | <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK--> | ||
<div class="center"> | <div class="center"> | ||
Line 18: | Line 21: | ||
<!-- BEGIN AUDIO LINK --> | <!-- BEGIN AUDIO LINK --> | ||
<mp3player> | <mp3player>https://s3.amazonaws.com/vanipedia/clip/730908SB.STO_clip2.mp3</mp3player> | ||
<!-- END AUDIO LINK --> | <!-- END AUDIO LINK --> | ||
Latest revision as of 06:06, 29 November 2017
Lecture on SB 5.5.1-8 -- Stockholm, September 8, 1973
”ካማን“ ማለት በህይወት የሚያስፈልጉን ነገሮች ሁሉ ማለት ነው የሚያስፈልጋችሁንም ነገር ሁሉ በቀላሉ ማግኘት ትችላላችሁ: መሬት በማረስ:እህል ይገኛል:ከላም ወተት ይገኛል: ይህ ነው:ይህ በቂ ነው: ነገር ግን መሪዎቹ ፕላን እያደረጉልን ነው:በግብርናቸው ከተደሰቱ ማን በፋክተሪ ውስጥ ይሰራል:ብለው ያስባሉ: ትንሽ እህል እና ወተት ካገኙ:ማን ፋክተሪ ውስጥ ይሰራል? ስለዚህም ታክስ ያደርጋሉ:እንደዚህም ቀላል ኑሮ መኖር ያዳግታል:ይህ ነው ሁኔታው: ኑሮን ለማቅለል ብትፈልጉም:የግዜው መሪዎች አይፈቅዱላችሁም: እንደ ውሻ:አሳማ እና አህያ:እንድትሰሩ ይመኛሉ:ይህ ነው ሁኔታው: ቢሆንም ከዚህ አሰፈላጊ ጥረት ግረት መራቅ አለብን: መንግስት እኔ ላይ እርምጃ ሊወስድ ይችላል እንደዚህም ስለተናገርኩ:ይህም አብዮታዊ አነጋገር ነው: አዎን:ግን ይህ እውነት ነው:አንድ ሰው ለምን ጥረት ግረት ውስጥ ይገባል? አምላክ ለሁሉም አቅርቧል:ለወፎች:ለአውሬዎች:ለእንስሳዎች:ለጉንዳኖች:እኔስ ለእርሱ አገልጋይ ከሆንሁኝ:ለምንድን ነው እህል የማይሰጠኝ? ምን ስህተት ሰራሁ?ስለዚህ በዚህ ሃሳብ አትረበሹ: የሚያስፈለጋችሁን ነገር በሙሉ:አምላክ ያቀርብላችኋል:ከእናንተ የሚጠበቅባችሁ ግን:ስለ ክርሽና ንቃታችሁ ወስናችሁ ወደ ፊት መራመድ አለባችሁ: በዚህ ሰሜት በማይሰጥ እምነት አትረበሹ:አመሰግናለሁ: