AM/Prabhupada 0031 - በምናገራቸው ቃላቶቼ እና በሰጠኋችሁ ልምምድ ስር ለመኖር ሞክሩ፡: Difference between revisions

m (Text replacement - "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->" to "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->")
 
(No difference)

Latest revision as of 06:06, 29 November 2017



Room Conversation 1 -- November 10, 1977, Vrndavana

በአለም ላይ ሁለት ነገሮች አሉ:: ህይወት እና ሞት:: እና እኔ ብሞት ምን ችግር አለው? ሞት ከመጣ: ይህም የተፈጥሮ ጉዳይ ነው:: ጃያፐታካ እንዲህ አለ:: "ሸሪላ ፕራብሁፓዳ: ለእርስዎ ሞት እና ህይወት አንድ ነው:: ይህም ምክንያቱ በመንፈሳዊ እርምጃ የገፉ ስለሆነ ነው::" ለእኛ ግን: በህይወት ከተለዩን: የእርስዎ ቅርበት: ይጎልብናል:: ይህም ለእኛ በጣም ቅር የሚያሰኝ ሁኖ ይገኛል:: ሽሪላ ፕራብሁፓድም እንዲህ አለ:: "እናንተ በእኔ ቃላቶች እና ከእኔ ትምህርት ጋራ ለመኖር ትችላላችሁ::"