AM/Prabhupada 0105 - ይህንን ሳይንስ ለመረዳት የሚቻለው የፓራምፓራ የድቁና ስርዓትን በመከተል ነው፡፡: Difference between revisions

(Created page with "<!-- BEGIN CATEGORY LIST --> Category:1080 Amharic Pages with Videos Category:Prabhupada 0105 - in all Languages Category:AM-Quotes - 1972 Category:AM-Quotes - L...")
 
m (Text replacement - "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->" to "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->")
 
Line 7: Line 7:
[[Category:AM-Quotes - in India]]
[[Category:AM-Quotes - in India]]
<!-- END CATEGORY LIST -->
<!-- END CATEGORY LIST -->
<!-- BEGIN NAVIGATION BAR -- DO NOT EDIT OR REMOVE -->
{{1080 videos navigation - All Languages|Amharic|AM/Prabhupada 0104 - የመወለድ እና የመሞትን ተደጋጋሚነት አቁሙ፡፡|0104|AM/Prabhupada 0106 - የትሁት አገልግሎትን ሊፍት በመጠቀም ወደ ክርሽና በቀጥታ ሂዱ፡፡|0106}}
<!-- END NAVIGATION BAR -->
<!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->
<!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->
<div class="center">
<div class="center">
Line 19: Line 22:


<!-- BEGIN AUDIO LINK -->
<!-- BEGIN AUDIO LINK -->
<mp3player>http://vaniquotes.org/w/images/721210BG.AHM_clip.mp3</mp3player>
<mp3player>https://s3.amazonaws.com/vanipedia/clip/721210BG.AHM_clip.mp3</mp3player>
<!-- END AUDIO LINK -->
<!-- END AUDIO LINK -->



Latest revision as of 06:06, 29 November 2017



Lecture on BG 18.67 -- Ahmedabad, December 10, 1972

ድቮቲ:ሽሪላ ፕራብሁፓድ:አንድ ሰው እንዲህ ጠይቆ ነበር:“ከአንተ በኋላ ማን ነው ይህን እንቅስቃሴ የሚመራው?" ፕራብሁፓድ:ማነው የሚጠይቀው?እራሱ ያደርገዋላ!(ሳቅ) ህንዳዊ እንግዳ:እነዚህን ጥሩ ድቮቲዎች እቅድህን ወደ ፊት እንዲገፉ መጠየቅ እችላለሁን? “እንቅስቃሴህን ወደ ፊት እንዲገፉ:ይህንንም ከብሃክቲቬዳንታ ፕራብሁ በኋላ” ”መሰላሉን ከፍ አድርገው እንዲይዙ:ሃሬ ክርሽና:ሃሬ ክርሽና:“ ፕራብሁፓዳ:ይህ በብሃገቨድ ጊታ: ተገልጿል: ”ኢማም ቪቫስቫቴ ዮጋም ፕሮክታቫን አሃም አቭያያም ቪቫስቫን ማናቬ ፕራሃ ማኑር ኢክስቫካቬ ብራቪት“ (ብጊ4 1) በመጀመሪያ ግዜ:ክርሽና ይህንን የክርሽና ንቃት ሳይንስ:ለፀሀይ አምላክ አስተማረ: የፀሀይ አምላክ ቪቫሽቫን ደግሞ: ይህንን ሳይንስ ለልጁ ለማኑ አስተማረ: ማኑም እንዲሁ ለልጁ ለኢክስቫኩ አስተማረው: ”ኤቫም ፓራምፓራ ፕራፕታም ኢማም ራጃርሳዮ ቪድሁ:“(ብጊ 4 2) እንደዚሁም ሁሉ ይህ ሳይንስ የተላለፈው:ይህን በመሰለ ተያይዞ በመጣ ክትትል ነው: ልክ እኛም ከጉሩ ማሃራጅ መንፈሳዊ መምህራችን እንደተረዳነው: የእኔም ተማሪዎች ተረድተውን ይህን እንቅስቃሴ ወደ ፊት ሊገፉት ይችላሉ: ይህ ነው ሂደቱ:ይህም አዲስ ነገር አይደለም: ፊትም የነበረ ነው:እኛ ግን በትክክል መልእክቱን ማስተላለፍ አለብን: ልክ ከፊታችን እንደነበሩት: እንደ አርአያዊ መምህሮቻችን: ስለዚህም በብሃገቨድ ጊታ እንዲህ ብሎ ተነግሯል:”አቻርያም ኡፓሳናም“ ”አንድ ሰው አርአያዊ መምህርን መቅረብ አለበት“ ”አቻርያ ፑሩሾ ቬዳ“ ዝም ብሎ በመገመት እና:ምሁራን ነን ብሎ ትእቢተኛ መሆን:አያዛልቀንም: ይህም አይቻልም:አንድ ሰው አርአያ ያለውን መመህር መቅረብ አለበት: አርአያ ያለውም መምህር የሚመጣው:ከዚሁ ከፓራምፓራ ተያይዞ እና ተከታትሎ ከመጣ ትምህርት አሰጣጥ ነው: ስለዚህም ክርሽና ይህን ይመክረናል:”ታድ ቪድሂ ፕራኒፓቴና ፓሪፕራሽኔና ሴቫያ“ (ብጊ4 34) አንድ ሰው አቻርያን መቅረብ እና ”ፕራኒፓትን“ መረዳት አለበት:(ሙሉ ልቦና ስለመስጠት) ይህ ሁሉ ስርአት ከልቦና ከመስጠት ጋር የተያያዘ ነው:“ዬ ያትሃ ማም ፕራፓድያንቴ” ክርሽናን እንድንረዳው ሊወስን የሚችለው:የልቦና የመስጠት ሂደታችን:እና: የምንሰጠውም የልቦና መጠን:ነው: ሙሉ ልቦናችንን ከሰጠን:ክርሽናን በሙሉ ልናውቀው እንችላለን: ነገርግን ግማሽ ልቦናችንን ከሰጠን:ክርሽናንም ልናውቀው የምንችለው በግማሹ ነው: ስለዚህ “ዬያትሃ ማም ፕራፓድያንቴ” የልቦና የመስጠቱ መጠን ይወስናል: ሙሉ ልቦና የሰጠው:ይህን ፍልስፍና ለመረዳት ይችላል: በክርሽና ምርቃትም:ሊሰብክ እና ሊያስተምርም ይችላል: