AM/Prabhupada 1060 - ብሀገቨድ ጊታን መረዳት ያለብን በጥሩ ልቦና እና በመልካም መንፈስ ጌታን በማገልገል ነው፡፡: Difference between revisions

(Created page with "<!-- BEGIN CATEGORY LIST --> Category:1080 Amharic Pages with Videos Category:Prabhupada 1060 - in all Languages Category:AM-Quotes - 1966 Category:AM-Quotes - L...")
 
m (Text replacement - "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->" to "<!-- END NAVIGATION BAR --> <!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->")
 
Line 10: Line 10:
[[Category:Amharic Language]]
[[Category:Amharic Language]]
<!-- END CATEGORY LIST -->
<!-- END CATEGORY LIST -->
<!-- BEGIN NAVIGATION BAR -- DO NOT EDIT OR REMOVE -->
{{1080 videos navigation - All Languages|Amharic|AM/Prabhupada 1059 - እያንዳንዱ ፍጡር ከአብዩ የመላእክት ጌታ ጋር የተወሰነ ዓይነት ግኑኝነት አለው፡፡|1059|AM/Prabhupada 1061 - የብሀገቨድ ጊታ ዋና ዋና የትምህርት ርዕሶች በአምስት ፍፁም እውነታዎች የተመረኮዙ ናቸው፡፡|1061}}
<!-- END NAVIGATION BAR -->
<!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->
<!-- BEGIN ORIGINAL VANIQUOTES PAGE LINK-->
<div class="center">
<div class="center">
Line 22: Line 25:


<!-- BEGIN AUDIO LINK -->
<!-- BEGIN AUDIO LINK -->
<mp3player>File:660219BG-NEW_YORK_clip04.mp3</mp3player>
<mp3player>https://s3.amazonaws.com/vanipedia/clip/660219BG-NEW_YORK_clip04.mp3</mp3player>
<!-- END AUDIO LINK -->
<!-- END AUDIO LINK -->


Line 30: Line 33:


<!-- BEGIN TRANSLATED TEXT -->
<!-- BEGIN TRANSLATED TEXT -->
ብሀገቨድ ጊታን መረዳት ያለብን በጥሩ ልቦና እና በመልካም መንፈስ ጌታን በማገልገል ነው፡፡ "ሳርቫም ኤታድ ርታም ማንዬ" (ብጊ፡10 14) “የገለጽክልኝ ሁሉ ፍጹም እውነት እንደመሆኑ በሙሉ ልቦና ተቀብየዋለሁ” የአንተን ታላቅነት ወይንም የመላእክት ሁሉ አብይነትን በቀላሉ ለመረዳት ያዳግታል፡፡ በታላላቆቹ የአንተ አብዩ አምላክ ተወካዮች (ደሚጎዶች) እንኳን በጥልቅ ልትታወቅ አትችልም፡፡ የአንተ የአብዩ አምላክ ተወካዮች (ደሚጎዶች) እንኳን በጥልቅ ሊያውቁህ አይችሉም፡፡ ይህም ማለት የጌታን ሙሉ ባህርይ ከሰው በላይ የሆኑ ታላላቅ የአምላክ ተወካዮች እንኳን በጥልቅ ሊረዱት አይችሉም፡፡ በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን እንዴት የሰው ዘር የአምላክ ትሁት አገልጋይ ሳይሆን የጌታ ክርሽናን ማንነት ሊረዳ ይችላል? ስለዚህ ብሀገቨድ ጊታን መረዳት ያለብን በጥሩ ልቦና እና በመልካም መንፈስ ጌታን በማገልገል ነው፡፡ አንድ ሰው ክርሽና እንደ ሰው ሆኖ ምድር ላይ በመምጣቱ ከሰው ጋር እኩል እንደሆነ አድርጐ መገመት አይገባውም፡፡ ክርሽናንም እንደ ተራ የሰው ፍጡር አድርጐ ማሰብ ወይንም እንደ ሌላ ታዋቂ ሰው አድርጐ ማሰብ አግባብ አይደለም፡፡ ጌታ ክርሽና አብዩ የአምላክ አካል ነው፡፡ ቢያንስ መልእክቱን በብሀገቨድ ጊታ እንደተዘረዘረው ወይንም አርጁና ገልጾ እንደተነተነው መቀበል ይኖርብናል፡፡ አርጁናም ብሀገቨድ ጊታን ከሚገልፀው ጌታ ለመረዳት የሚጥር ነበረ፡፡ ጌታ ሽሪ ክርሽና የመላእክት ሁሉ ጌታ ሰለመሆኑ ተረድተን መቀበል ይኖርብናል፡፡ ተረድተንም በትሁት መንፈስ በጥሞና መከታተል ይኖርብናል፡፡ አንድ ሰው ብሀገቨድ ጊታን በትሁት መንፈስ የማያዳምጥ ከሆነ ብሀገቨድ ጊታን ለመረዳት በጣም አዳጋች ይሆንበታል፡፡ ብሀገቨድ ጊታም ሚስጥር ሆኖ መልእክቱ ላይፈታለት ይችላል፡፡ በብሀገቨድ ጊታ ውስጥ የተጠቀሰውስ መልእክት ምን እንደሆነ መመርመር እንችላለን፡፡ የብሀገቨድ ጊታ ዓላማ የሰውን ልጅ ከቁሳዊ አለም ኑሮ እና ከድንቁርና ለማውጣት ነው፡፡ በዚህ ዓለም ላይ እያንዳንዱ ሰው በተለያየ ችግር ውስጥ ሰምጦ ይገኛል፡፡ አርጁናም በኩሩክ ሼትራ ጦርነት ሜዳ ላይ ቁሞ የመዋጋት ሀሳብ መከፈል እና ውጊያውን የመቀጠል ችግር ነበረበት፡፡ ቢሆንም ግን አርጁና ለጌታ ክርሽና ሙሉ ልቦናውን በመስጠቱ ይህ ብሀገቨድ ጊታ ለመዘመር በቃ፡፡ በዚህ ቁሳዊ ዓለም ኑሮ ምክንያት አርጁናም ብቻ ሳይሆን ሁላችንም በብዙ አይነት ስጋት እና ጭንቀት ላይ እንገኛለን፡፡ በአሁኑ ጊዜ ነፍሳችን በዚህ ጊዜያዊ ዓለም ውስጥ (አሳት) ተጠምዳለች፡፡ ቢሆንም ግን ነፍሳችን ጊዜያዊ አይደለችም፡፡ የእኛ ፍጥረት ዘለዓለማዊ ነው፡፡ ቢሆንም ግን በእዚህ በጊዜያዊው ቁሳዊው ዓለም ተጠምደን እንገኛለን፡፡ "አሳት" ማለት በዘለዓለማዊነት የማይኖር ማለት ነው፡፡ በብዙ ሚልዮን ከሚቆጠሩ ሰዎች መሀከል ስለ የእራሳቸው ማንነት የሚጠይቁ እና ... ...ለምን እዚህ የማይመች ዓለም ላይ መጥተው ለስቃይ እንደበቁ የሚያሰላስሉ የሰው ፍጡራን በጣም ትንሽ ናቸው፡፡ አንድ ሰው ለምን እንዲህ አስቸጋሪ ኑሮ ውስጥ እንደወደቀ መጠየቅ አለበት፡፡ "ለምንድነው የምሰቃየው?“ ”እነዚህንም ስቃዮች ማቆም እፈልጋለሁ፡፡“ ”እነዚህንም ስቃዮች ለማቆም ብዙ ሙከራ አድርጌ ነበረ፡፡ ነገር ግን ሁሉም ከንቱ ሆኖ ይታያል፡፡“ አንድ ሰው እንደዚህ ዓይነት አንደበት የሌለው ከሆነ ፍፁም ትክክለኛ አንደበት አለው ለማለት ያዳግታል፡፡ የሰው ልጅ ሕይወት የሚጀምረው እንዲህ ዓይነት ጥያቄዎች በአንደበታችን ሲያድሩ ነው፡፡ በብራህማ ሱትራ ይህ አይነቱ ጥያቄ ”ብራህማ ጂግናሳ“ ተብሎ ይታወቃል፡፡ ”አታትሆ ብራህማ ጂግናሳ“ ማናቸውም የሰው ልጅ እንቅስቃሴ ጌታን ለማወቅ በጥያቄ ያልተመሰረተ ከሆነ እንቅስቃሴያችን ሁሉ ከንቱ ሆኖ ይገኛል፡፡ ይህንን የመሰለ ጥያቄዎች በአንደበቱ ካላደረ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ ዓለም ላይ እነዚህን የሚጠይቁ እና የሚያሰላስሉ ሰዎች ለምን በስቃይ እንደምንገኝ ከየት ወደዚህ ዓለም እንደመጣን ከሞት በኋላስ ወዴት እንደምንሄድ እነዚህ አይነት ጥያቄቆች በአንደበታችን ሲያድሩ ወይንም በአዋቂው ሰው አንደበት ሲያድሩ እነዚህ ሰዎች የዚህ የብሀገቨድ ጊታን መልእክት ለመረዳት ትክክለኛ እና ብቁ ተማሪዎች ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ ይህም ሰው ”ሽራድሀቫን“ መሆን ይገባዋል፡፡ ይህም ማለት ለአብዩ ጌታ ጥልቅ የሆነ አክብሮት እንዲኖረው ያስፈልጋል ማለት ነው፡፡ አርጁናም ይህንን የመሰለ ትክክለኛ የአንደበት ምሳሌ ነበረው፡፡
"ሳርቫም ኤታድ ርታም ማንዬ" (ብጊ፡10 14) “የገለጽክልኝ ሁሉ ፍጹም እውነት እንደመሆኑ በሙሉ ልቦና ተቀብየዋለሁ” የአንተን ታላቅነት ወይንም የመላእክት ሁሉ አብይነትን በቀላሉ ለመረዳት ያዳግታል፡፡ በታላላቆቹ የአንተ አብዩ አምላክ ተወካዮች (ደሚጎዶች) እንኳን በጥልቅ ልትታወቅ አትችልም፡፡ የአንተ የአብዩ አምላክ ተወካዮች (ደሚጎዶች) እንኳን በጥልቅ ሊያውቁህ አይችሉም፡፡ ይህም ማለት የጌታን ሙሉ ባህርይ ከሰው በላይ የሆኑ ታላላቅ የአምላክ ተወካዮች እንኳን በጥልቅ ሊረዱት አይችሉም፡፡ በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን እንዴት የሰው ዘር የአምላክ ትሁት አገልጋይ ሳይሆን የጌታ ክርሽናን ማንነት ሊረዳ ይችላል? ስለዚህ ብሀገቨድ ጊታን መረዳት ያለብን በጥሩ ልቦና እና በመልካም መንፈስ ጌታን በማገልገል ነው፡፡ አንድ ሰው ክርሽና እንደ ሰው ሆኖ ምድር ላይ በመምጣቱ ከሰው ጋር እኩል እንደሆነ አድርጐ መገመት አይገባውም፡፡ ክርሽናንም እንደ ተራ የሰው ፍጡር አድርጐ ማሰብ ወይንም እንደ ሌላ ታዋቂ ሰው አድርጐ ማሰብ አግባብ አይደለም፡፡ ጌታ ክርሽና አብዩ የአምላክ አካል ነው፡፡ ቢያንስ መልእክቱን በብሀገቨድ ጊታ እንደተዘረዘረው ወይንም አርጁና ገልጾ እንደተነተነው መቀበል ይኖርብናል፡፡ አርጁናም ብሀገቨድ ጊታን ከሚገልፀው ጌታ ለመረዳት የሚጥር ነበረ፡፡ ጌታ ሽሪ ክርሽና የመላእክት ሁሉ ጌታ ሰለመሆኑ ተረድተን መቀበል ይኖርብናል፡፡ ተረድተንም በትሁት መንፈስ በጥሞና መከታተል ይኖርብናል፡፡ አንድ ሰው ብሀገቨድ ጊታን በትሁት መንፈስ የማያዳምጥ ከሆነ ብሀገቨድ ጊታን ለመረዳት በጣም አዳጋች ይሆንበታል፡፡ ብሀገቨድ ጊታም ሚስጥር ሆኖ መልእክቱ ላይፈታለት ይችላል፡፡ በብሀገቨድ ጊታ ውስጥ የተጠቀሰውስ መልእክት ምን እንደሆነ መመርመር እንችላለን፡፡ የብሀገቨድ ጊታ ዓላማ የሰውን ልጅ ከቁሳዊ አለም ኑሮ እና ከድንቁርና ለማውጣት ነው፡፡ በዚህ ዓለም ላይ እያንዳንዱ ሰው በተለያየ ችግር ውስጥ ሰምጦ ይገኛል፡፡ አርጁናም በኩሩክ ሼትራ ጦርነት ሜዳ ላይ ቁሞ የመዋጋት ሀሳብ መከፈል እና ውጊያውን የመቀጠል ችግር ነበረበት፡፡ ቢሆንም ግን አርጁና ለጌታ ክርሽና ሙሉ ልቦናውን በመስጠቱ ይህ ብሀገቨድ ጊታ ለመዘመር በቃ፡፡ በዚህ ቁሳዊ ዓለም ኑሮ ምክንያት አርጁናም ብቻ ሳይሆን ሁላችንም በብዙ አይነት ስጋት እና ጭንቀት ላይ እንገኛለን፡፡ በአሁኑ ጊዜ ነፍሳችን በዚህ ጊዜያዊ ዓለም ውስጥ (አሳት) ተጠምዳለች፡፡ ቢሆንም ግን ነፍሳችን ጊዜያዊ አይደለችም፡፡ የእኛ ፍጥረት ዘለዓለማዊ ነው፡፡ ቢሆንም ግን በእዚህ በጊዜያዊው ቁሳዊው ዓለም ተጠምደን እንገኛለን፡፡ "አሳት" ማለት በዘለዓለማዊነት የማይኖር ማለት ነው፡፡ በብዙ ሚልዮን ከሚቆጠሩ ሰዎች መሀከል ስለ የእራሳቸው ማንነት የሚጠይቁ እና ... ...ለምን እዚህ የማይመች ዓለም ላይ መጥተው ለስቃይ እንደበቁ የሚያሰላስሉ የሰው ፍጡራን በጣም ትንሽ ናቸው፡፡ አንድ ሰው ለምን እንዲህ አስቸጋሪ ኑሮ ውስጥ እንደወደቀ መጠየቅ አለበት፡፡ "ለምንድነው የምሰቃየው?“ ”እነዚህንም ስቃዮች ማቆም እፈልጋለሁ፡፡“ ”እነዚህንም ስቃዮች ለማቆም ብዙ ሙከራ አድርጌ ነበረ፡፡ ነገር ግን ሁሉም ከንቱ ሆኖ ይታያል፡፡“ አንድ ሰው እንደዚህ ዓይነት አንደበት የሌለው ከሆነ ፍፁም ትክክለኛ አንደበት አለው ለማለት ያዳግታል፡፡ የሰው ልጅ ሕይወት የሚጀምረው እንዲህ ዓይነት ጥያቄዎች በአንደበታችን ሲያድሩ ነው፡፡ በብራህማ ሱትራ ይህ አይነቱ ጥያቄ ”ብራህማ ጂግናሳ“ ተብሎ ይታወቃል፡፡ ”አታትሆ ብራህማ ጂግናሳ“ ማናቸውም የሰው ልጅ እንቅስቃሴ ጌታን ለማወቅ በጥያቄ ያልተመሰረተ ከሆነ እንቅስቃሴያችን ሁሉ ከንቱ ሆኖ ይገኛል፡፡ ይህንን የመሰለ ጥያቄዎች በአንደበቱ ካላደረ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ ዓለም ላይ እነዚህን የሚጠይቁ እና የሚያሰላስሉ ሰዎች ለምን በስቃይ እንደምንገኝ ከየት ወደዚህ ዓለም እንደመጣን ከሞት በኋላስ ወዴት እንደምንሄድ እነዚህ አይነት ጥያቄቆች በአንደበታችን ሲያድሩ ወይንም በአዋቂው ሰው አንደበት ሲያድሩ እነዚህ ሰዎች የዚህ የብሀገቨድ ጊታን መልእክት ለመረዳት ትክክለኛ እና ብቁ ተማሪዎች ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ ይህም ሰው ”ሽራድሀቫን“ መሆን ይገባዋል፡፡ ይህም ማለት ለአብዩ ጌታ ጥልቅ የሆነ አክብሮት እንዲኖረው ያስፈልጋል ማለት ነው፡፡ አርጁናም ይህንን የመሰለ ትክክለኛ የአንደበት ምሳሌ ነበረው፡፡
<!-- END TRANSLATED TEXT -->
<!-- END TRANSLATED TEXT -->

Latest revision as of 06:06, 29 November 2017



660219-20 - Lecture BG Introduction - New York

"ሳርቫም ኤታድ ርታም ማንዬ" (ብጊ፡10 14) “የገለጽክልኝ ሁሉ ፍጹም እውነት እንደመሆኑ በሙሉ ልቦና ተቀብየዋለሁ” የአንተን ታላቅነት ወይንም የመላእክት ሁሉ አብይነትን በቀላሉ ለመረዳት ያዳግታል፡፡ በታላላቆቹ የአንተ አብዩ አምላክ ተወካዮች (ደሚጎዶች) እንኳን በጥልቅ ልትታወቅ አትችልም፡፡ የአንተ የአብዩ አምላክ ተወካዮች (ደሚጎዶች) እንኳን በጥልቅ ሊያውቁህ አይችሉም፡፡ ይህም ማለት የጌታን ሙሉ ባህርይ ከሰው በላይ የሆኑ ታላላቅ የአምላክ ተወካዮች እንኳን በጥልቅ ሊረዱት አይችሉም፡፡ በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን እንዴት የሰው ዘር የአምላክ ትሁት አገልጋይ ሳይሆን የጌታ ክርሽናን ማንነት ሊረዳ ይችላል? ስለዚህ ብሀገቨድ ጊታን መረዳት ያለብን በጥሩ ልቦና እና በመልካም መንፈስ ጌታን በማገልገል ነው፡፡ አንድ ሰው ክርሽና እንደ ሰው ሆኖ ምድር ላይ በመምጣቱ ከሰው ጋር እኩል እንደሆነ አድርጐ መገመት አይገባውም፡፡ ክርሽናንም እንደ ተራ የሰው ፍጡር አድርጐ ማሰብ ወይንም እንደ ሌላ ታዋቂ ሰው አድርጐ ማሰብ አግባብ አይደለም፡፡ ጌታ ክርሽና አብዩ የአምላክ አካል ነው፡፡ ቢያንስ መልእክቱን በብሀገቨድ ጊታ እንደተዘረዘረው ወይንም አርጁና ገልጾ እንደተነተነው መቀበል ይኖርብናል፡፡ አርጁናም ብሀገቨድ ጊታን ከሚገልፀው ጌታ ለመረዳት የሚጥር ነበረ፡፡ ጌታ ሽሪ ክርሽና የመላእክት ሁሉ ጌታ ሰለመሆኑ ተረድተን መቀበል ይኖርብናል፡፡ ተረድተንም በትሁት መንፈስ በጥሞና መከታተል ይኖርብናል፡፡ አንድ ሰው ብሀገቨድ ጊታን በትሁት መንፈስ የማያዳምጥ ከሆነ ብሀገቨድ ጊታን ለመረዳት በጣም አዳጋች ይሆንበታል፡፡ ብሀገቨድ ጊታም ሚስጥር ሆኖ መልእክቱ ላይፈታለት ይችላል፡፡ በብሀገቨድ ጊታ ውስጥ የተጠቀሰውስ መልእክት ምን እንደሆነ መመርመር እንችላለን፡፡ የብሀገቨድ ጊታ ዓላማ የሰውን ልጅ ከቁሳዊ አለም ኑሮ እና ከድንቁርና ለማውጣት ነው፡፡ በዚህ ዓለም ላይ እያንዳንዱ ሰው በተለያየ ችግር ውስጥ ሰምጦ ይገኛል፡፡ አርጁናም በኩሩክ ሼትራ ጦርነት ሜዳ ላይ ቁሞ የመዋጋት ሀሳብ መከፈል እና ውጊያውን የመቀጠል ችግር ነበረበት፡፡ ቢሆንም ግን አርጁና ለጌታ ክርሽና ሙሉ ልቦናውን በመስጠቱ ይህ ብሀገቨድ ጊታ ለመዘመር በቃ፡፡ በዚህ ቁሳዊ ዓለም ኑሮ ምክንያት አርጁናም ብቻ ሳይሆን ሁላችንም በብዙ አይነት ስጋት እና ጭንቀት ላይ እንገኛለን፡፡ በአሁኑ ጊዜ ነፍሳችን በዚህ ጊዜያዊ ዓለም ውስጥ (አሳት) ተጠምዳለች፡፡ ቢሆንም ግን ነፍሳችን ጊዜያዊ አይደለችም፡፡ የእኛ ፍጥረት ዘለዓለማዊ ነው፡፡ ቢሆንም ግን በእዚህ በጊዜያዊው ቁሳዊው ዓለም ተጠምደን እንገኛለን፡፡ "አሳት" ማለት በዘለዓለማዊነት የማይኖር ማለት ነው፡፡ በብዙ ሚልዮን ከሚቆጠሩ ሰዎች መሀከል ስለ የእራሳቸው ማንነት የሚጠይቁ እና ... ...ለምን እዚህ የማይመች ዓለም ላይ መጥተው ለስቃይ እንደበቁ የሚያሰላስሉ የሰው ፍጡራን በጣም ትንሽ ናቸው፡፡ አንድ ሰው ለምን እንዲህ አስቸጋሪ ኑሮ ውስጥ እንደወደቀ መጠየቅ አለበት፡፡ "ለምንድነው የምሰቃየው?“ ”እነዚህንም ስቃዮች ማቆም እፈልጋለሁ፡፡“ ”እነዚህንም ስቃዮች ለማቆም ብዙ ሙከራ አድርጌ ነበረ፡፡ ነገር ግን ሁሉም ከንቱ ሆኖ ይታያል፡፡“ አንድ ሰው እንደዚህ ዓይነት አንደበት የሌለው ከሆነ ፍፁም ትክክለኛ አንደበት አለው ለማለት ያዳግታል፡፡ የሰው ልጅ ሕይወት የሚጀምረው እንዲህ ዓይነት ጥያቄዎች በአንደበታችን ሲያድሩ ነው፡፡ በብራህማ ሱትራ ይህ አይነቱ ጥያቄ ”ብራህማ ጂግናሳ“ ተብሎ ይታወቃል፡፡ ”አታትሆ ብራህማ ጂግናሳ“ ማናቸውም የሰው ልጅ እንቅስቃሴ ጌታን ለማወቅ በጥያቄ ያልተመሰረተ ከሆነ እንቅስቃሴያችን ሁሉ ከንቱ ሆኖ ይገኛል፡፡ ይህንን የመሰለ ጥያቄዎች በአንደበቱ ካላደረ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ ዓለም ላይ እነዚህን የሚጠይቁ እና የሚያሰላስሉ ሰዎች ለምን በስቃይ እንደምንገኝ ከየት ወደዚህ ዓለም እንደመጣን ከሞት በኋላስ ወዴት እንደምንሄድ እነዚህ አይነት ጥያቄቆች በአንደበታችን ሲያድሩ ወይንም በአዋቂው ሰው አንደበት ሲያድሩ እነዚህ ሰዎች የዚህ የብሀገቨድ ጊታን መልእክት ለመረዳት ትክክለኛ እና ብቁ ተማሪዎች ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ ይህም ሰው ”ሽራድሀቫን“ መሆን ይገባዋል፡፡ ይህም ማለት ለአብዩ ጌታ ጥልቅ የሆነ አክብሮት እንዲኖረው ያስፈልጋል ማለት ነው፡፡ አርጁናም ይህንን የመሰለ ትክክለኛ የአንደበት ምሳሌ ነበረው፡፡